DSK Mariam college park (202) 655 7317
DSK Mariam college park (202) 655 7317
እርዳታ ችን የቤተ ክርስቲያናችን አገልግሎት እንዲስፋፋ ያደርጋል፡፡
እሑድ፡ ግንቦት፡ ፲/፪ሽ፲፯ ዓ.ም.
፶፯፦ ከትንሣኤ፡ ዕለት፡ በኋላ፡ አምስተኛው፡ እሑድ፦ አርአየ፡ ሥልጣኖ፡ ላዕለ፡ ሞት።
፩፥ ዘነግህ፡ ምስባክ።
መዝሙር፡ ፻፲፭(፻፲፮)፥ ቍ. ፭-፮።
መሐሪ፡ እግዚአብሔር፡ ወጻድቅ።
ወአምላክነሂ፡ መስተሣህል።
የዐቅብ፡ ሕፃናተ፡ እግዚአብሔር።
መዝሙር፡ 115(116)፥ ቍ. 5-6።
እግዚአብሔር፡ መሓሪና፡ ጻድቅ፡ ነው።
አምላካችንም፡ ይቅር፡ ባይ፡ ነው።
እግዚአብሔር፡ ሕፃናትን፡ ይጠብቃል።
፪፥ ዘነግህ፡ ወንጌል።
ማቴዎስ፡ ም. ፲፱፥ ቍ. ፲፫-፲፮ (ማቴዎስ፡ ም. 19፥ ቍ. 13-16)። ወእምዝ፡ አምጽኡ፡ ሎቱ፡ ሕፃናተ።
፫፥ ዘቅዳሴ፡ ምንባባት።
ሮሜ፡ ም. ፮፥ ቊ. ፩-፲፭ (ሮሜ፡ ም. 6፥ ቊ. 1-15)። ምንተ፡ እንከ፡ ንብል፡ ንግበርኑ፡ ኃጢአተ።
፩፡ ጴጥ፡ ም. ፬፥ ቊ. ፬-፲፪ (1ኛ፡ ጴጥ፡ ም. 4፥ ቊ. 4-12)። ዑቁ፡ እንከ፡ ውስተ፡ ዝንቱ፡ ምግባር፡ ኢትሩፁ።
ግብ፡ ሐዋ፡ ም. ፳፫፥ ቊ. ፲፭-፳፪ (የሐዋርያት፡ ሥራ፡ ም. 23፥ ቊ. 15-22) ወይእዜኒ፡ ሑሩ፡ ኀበ፡ መልአክ።
፬፥ ዘቅዳሴ፡ ምስባክ።
መዝ፡ ም. ፻፮(፻፯)፥ ቊ. ፲፮-፲፯።
እስመ፡ ሰበረ፡ ኆኃተ፡ ብርት።
ወቀጥቀጠ፡ መናሥግተ፡ ዘኃፂን።
ወተወክፎሙ፡ እምፍኖተ፡ ጌጋዮሙ።
መዝ፡ ም. 106(107)፥ ቊ. 16-17።
የናሱን፡ ደጆች፡ ሰብሯልና።
የብረቱንም፡ መወርወሪያ፡ ቈርጧልና።
ስለ፡ ዐመፃቸው፡ ሰነፉ።
፭፥ ዘቅዳሴ፡ ወንጌል፥
ዮሐንስ፡ ም. ፳፩ ፥ ቊ. ፲፭-ፍ፡ም (ዮሐንስ፡ ም. 21፥ ቊ. 15-ፍጻሜ)። ወእምድኅረ፡ መስሑ።
፮፥ ቅዳሴ፦ ዘዲዮስቆሮስ።
At DSK Mariam College Park
Si los clientes no pueden encontrarlo, no existe. Haz una lista y describe claramente los servicios que ofreces. Además, asegúrate de destacar un servicio especial.
ለአዳጊ ወጣቶች የተዘጋጀው ፍልሰታ መርሐ ግብር በጥሩ ሁኔታ እያተካሄደ ይገኛል፡፡ ስለሁሉም ነገር እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን፡፡
በዚህ በመከራ በጭንቅ ሰዓት ጸልየው የሚያስጸልዩን፤ የሚያተጉንን የሚያረጋጉንን አባቶቻንን እግዚአብሔር ይጠብቅልን፡፡
Follow us to watch our regular livestreams
Copyright © 2025 DSK Mariam Church - All Rights Reserved.
Next English Divine Liturgy June 14 , 2025. All are invited! Bring a friend!!
እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ!