DSK Mariam college park (202) 655 7317
DSK Mariam college park (202) 655 7317
እርዳታ ችን የቤተ ክርስቲያናችን አገልግሎት እንዲስፋፋ ያደርጋል፡፡
እ በስመ፡ አብ፡ ወወልድ፣ ወመንፈስ፡ ቅዱስ፣ አሐዱ፡ አምላክ፤ አሜን።
የእሑድ፡ ጥቅምት፡ ፱/፪ሽ፲፰ ዓ.ም. ምስባኮች፡ እና፡ ምንባባት።
ከመስከረም፡ ፳፮፡ እስከ፡ ኅዳር፡ ፭፡ ዘውእቱ፡ አባ፡ ዮሐኒ፡ ጽጌ፡ ይትበሀል።
፱፥ ፫ተኛ፡መዝሙር፥ ኪነ፡ ጥበቡ።
፩፥ ዘነግህ፡ ምስባክ።
መዝ፡ ፶፩(፶፪)፥ ቊ. ፰-፱ (መዝሙር፡ 51(52)፥ 8-9)።
አንሰ፡ ከመ፡ ዕፅ፡ ዘይት፡ ሥሙር፡ ውስተ፡ ቤተ፡ እግዚአብሔር።
ወተወከልኩ፡ በምሕረቱ፡ ለእግዚአብሔር።
ለዓለም፡ ወለዓለመ፡ ዓለም።
፪፥ ዘነግህ፡ ወንጌል።
ማቴዎስ፡ ም. ፳፩፣ ቊ. ፴፫-፵፪።
(ማርቆስ፡ ም. 21፥ 33-42) ወይቤሎሙ፡ ካልዕተ፡ ምሳሌ።
፭፥ ዘቅዳሴ፡ ምንባባት።
ኤፌ፡ ም. ፮፣ ቊ. ፩-፲ (ኤፌሶን፡ ምዕራፍ፡ 6፥ ቊጥር፡ 1-10) ውሉድኒ፡ ተአዘዙ፡ ለአዝማዲክሙ።
ራእየ፡ ዮሐ፡ ም. ፲፪፣ ቊ. ፩-፲፫ (ራእየ፡ ዮሐንስ፡ ምዕራፍ፡ 12፣ ቊጥር፡ 1-13) ወአስተርአየ፡ ተአምር፡ ዐቢይ።
ግብ፡ ሐዋ፡ ም. ፮፣ ቊ. ፳፫-፴ (የሐዋርያት፡ ሥራ፡ ምዕራፍ፡ 6፣ ቊጥር፡ 23-30) ወአመ፡ ተፈጸመ፡ ፵፡ ዓመት።
፬፥ ዘቅዳሴ፡ ምስባክ።
መዝ፡ ፻፪(፻፫)፥ ፲፬-፲፭ (መዝሙር፡ 102(103)፥ 14-15)።
ተዘከር፡ እግዚኦ፡ ከመ፡ መሬት፡ ንሕነ።
ሰብእሰ፡ ከመ፡ ሣዕር፡ መዋዕሊሁ።
ወከመ፡ ጽጌ፡ ገዳም፡ ከማሁ፡ ይፈሪ።
፭፥ ዘቅዳሴ፡ ወንጌል።
ሉቃስ፡ ም. ፲፪፣ ቊ. ፲፮-፴፪ (ሉቃስ፡ ምዕራፍ፡ 12፣ ቊጥር፡ 16-32)
ወመሰለ፡ ሎሙ፡ ወይቤሎሙ።
፮፥ ቅዳሴ፥ ዘእግዝእትነ (ጎሥዓ)።
ወስብሐት፡ ለእግዚአብሔር፡ ወለወላዲቱ፡ ድንግል፡ ወለመስቀሉ፡ ክቡር።
At DSK Mariam College Park
Si los clientes no pueden encontrarlo, no existe. Haz una lista y describe claramente los servicios que ofreces. Además, asegúrate de destacar un servicio especial.
ለአዳጊ ወጣቶች የተዘጋጀው ፍልሰታ መርሐ ግብር በጥሩ ሁኔታ እያተካሄደ ይገኛል፡፡ ስለሁሉም ነገር እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን፡፡
በዚህ በመከራ በጭንቅ ሰዓት ጸልየው የሚያስጸልዩን፤ የሚያተጉንን የሚያረጋጉንን አባቶቻንን እግዚአብሔር ይጠብቅልን፡፡
Follow us to watch our regular livestreams
Copyright © 2025 DSK Mariam Church - All Rights Reserved.
Next English Divine Liturgy November1 , 2025. All are invited! Bring a friend!!
እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ!