እሑድ፡ ሚያዝያ፡ ፳፭/፪ሽ፲፰ ዓ.ም.
፶፭፦ በአራተኛ፡ እሑድ፡ መዝሙር፡ ተንሥአ፡ ወአንሥአ፡ ኵሎ፡ ሙታነ።
፩፥ ዘነግህ፡ ምስባክ።
መዝሙር፡ ፶፬(፶፭)፥ ቍ. ፬-፭።
ወደንገፀኒ፡ ልብየ፡ በላዕሌየ።
ወመጽአኒ፡ ድንጋፄ፡ ሞት።
ፍርሃት፡ ወረዐድ፡ አኀዘኒ፡ ወደፈነኒ፡ ጽልመት።
መዝሙር፡ 54(55)፥ ቍ. 4-5።
ልቤ፡ በላዬ፡ ተናወጠብኝ።
የሞት፡ ድንጋጤም፡ ወደቀብኝ።
ፍርሃትና፡ እንቅጥቅጥ፡ መጡብኝ፥ ጨለማም፡ ሸፈነኝ።
፪፥ ዘነግህ፡ ወንጌል።
ማቴዎስ፡ ም. ፳፯፥ ቍ. ፷፱-ፍ፡ም (ማቴዎስ፡ ም. 27፥ ቍ. 69-ፍጻሜ)። ወጴጥሮስ፡ ይነብር።
፫፥ ዘቅዳሴ፡ ምንባባት።
ቆላስ፡ ም. ፫፥ ቊ. ፩-ፍ፡ም (ቆላስ፡ ም. 3፥ ቊ. 1-ፍጻሜ)። ወእመሰ፡ ተንሣእክሙ፡ ምስለ፡ ክርስቶስ።
፩ኛ፡ ጴጥሮስ፡ ም. ፫፥ ቊ. ፲፭-ፍ፡ም (1ኛ፡ ጴጥሮስ፡ ም. 3፥ ቊ. 15-ፍጻሜ)። ወድልዋኒክሙ፡ ሀለው።
ግብ፡ ሐዋ፡ ም. ፲፩፥ ቊ. ፩-፲፱ (የሐዋርያት፡ ሥራ፡ ም. 11፥ ቊ. 1-19)። ወሰምዑ፡ ሐዋርያት፡ ወቢጾሙ።
፬፥ ዘቅዳሴ፡ ምስባክ።
መዝሙር፡ ም. ፫ ፥ ቊ. ፭ - ፮።
አንሰ፡ ሰከብኩ፡ ወኖምኩ።
ወተንሣእኩ፡ እስመ፡ እግዚአብሔር፡ አንሥአኒ።
ኢይፈርህ፡ እምአእላፍ፡ አሕዛብ።
መዝሙር፡ ም. 3 ፥ ቊ. 5 - 6።
እኔ፡ ተኛኹ፡ አንቀላፋኹም፤
እግዚአብሔርም፡ ደግፎኛልና፥ ነቃኹ።
ከሚከቡ፟ኝ፡ ከአእላፍ፡ ሕዝብ፡ አልፈራም።
፭፥ ዘቅዳሴ፡ ወንጌል፥
ሉቃስ፡ ም. ፳፬፥ ቊ. ፴፫-፵፭ (ሉቃስ፡ ም. 24፥ ቊ. 33-45)። ወተንሥኡ፡ ሶቤሃ።
፮፥ ቅዳሴ፦ ዘዲዮስቆሮስ።እሑድ፡ ሚያዝያ፡ ፲፰/፪ሽ፲፰ ዓ.ም.
፶፬፦ በ፫ተኛ፡ እሑድ፡ ከትንሣኤ፡ በኋላ፡ መዝሙር፡ ወበእሑድ፡ ሰንበት።
፩፥ ዘነግህ፡ ምስባክ።
መዝሙር፡ ፸፪(፸፫)፥ ቍ. ፳፪-፳፫።
ወአንሰ፡ ምኑን፡ ኢያእመርኩ።
ወኮንኩ፡ ከመ፡ እንስሳ፡ በኀቤከ።
ወአንሰ፡ ዘልፈ፡ ምስሌከ።
መዝሙር፡ 72(73)፥ ቍ. 22-23።
እኔ፡ የተናቅሁ፡ ነኝ፤ አላውቅሁምም።
በአንተ፡ ዘንድም፡ እንደ፡ እንስሳ፡ ሆንሁ።
እኔ፡ ግን፡ ዘወትር፡ ከአንተ፡ ጋር፡ ነኝ።
፪፥ ዘነግህ፡ ወንጌል።
ሉቃስ፡ ም. ፳፪፥ ቍ. ፶፬-፷፫ (ሉቃስ፡ ም. 22፥ ቍ. 54-63)። ወአኀዝዎ፡ ወወሰድዎ።
፫፥ ዘቅዳሴ፡ ምንባባት።
፪ኛ፡ ቆሮ፡ ም. ፭፥ ቊ. ፲፩ -ፍ፡ም (2ኛ፡ ቆሮ፡ ም. 5፥ ቊ. 11-ፍጻሜ)። ወእንበይነ፡ ዘነአምር፡ ጽድቀ፡ እግዚአብሔር።
፪ኛ፡ ጴጥ፡ ም. ፫፥ ቊ. ፲፬ ፍ፡ም (2ኛ፡ ጴጥ፡ ም. 3፥ ቊ. 14-ፍጻሜ)። ወይእዜኒ፡ አኃውየ፡ ዘንተ፡ እንዘ፡ ትሴፈዉ።
ግብ፡ ሐዋ፡ ም. ፳፩፥ ቊ. ፴፩-ፍ፡ም (የሐዋርያት፡ ሥራ፡ ም. 21፥ ቊ. 31-ፍጻሜ)። ወበጽሐ፡ መልእክት።
፬፥ ዘቅዳሴ፡ ምስባክ።
መዝሙር፡ ም. ፲፩ (፲፪)፥ ቊ. ፭ - ፮።
ይእዜ፡ እትነሣእ፡ ይቤ፡ እግዚአብሔር።
እሬሲ፡ መድኃኒተ፡ ወአግህድ፡ ቦቱ።
ቃለ፡ እግዚአብሔር፡ ቃል፡ ንጹሕ።
መዝሙር፡ 11(12)፥ ቍ. 5-6።
እግዚአብሔር፦ አኹን፡ እነሣለኹ፡ ይላል።
መድኀኒትን፡ አደርጋለኹ፥ በላዩም፡እገልጣለኹ።
የእግዚአብሔር፡ ቃላት፡ የነጹ፡ ቃላት፡ ናቸው።
፭፥ ዘቅዳሴ፡ ወንጌል፥
ሉቃስ፡ ም. ፳፬፥ ቊ. ፲፫-፴፫ (ሉቃስ፡ ም. 24፥ ቊ. 13-33)። ወይእተ፡ ዕለተ፡ እንዘ፡ የሐውሩ።
፮፥ ቅዳሴ፦ ዘዲዮስቆሮስ።
At DSK Mariam College Park
Si los clientes no pueden encontrarlo, no existe. Haz una lista y describe claramente los servicios que ofreces. Además, asegúrate de destacar un servicio especial.

ለአዳጊ ወጣቶች የተዘጋጀው ፍልሰታ መርሐ ግብር በጥሩ ሁኔታ እያተካሄደ ይገኛል፡፡ ስለሁሉም ነገር እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን፡፡
በዚህ በመከራ በጭንቅ ሰዓት ጸልየው የሚያስጸልዩን፤ የሚያተጉንን የሚያረጋጉንን አባቶቻንን እግዚአብሔር ይጠብቅልን፡፡
Follow us to watch our regular livestreams
Copyright © 2026 DSK Mariam Church - All Rights Reserved.

Next English Divine Liturgy May 2nd 2026. All are invited! Bring a friend!!
እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ!